2 ዜና መዋዕል 8:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ሰሎሞንም ወደ ሐማት-ሱባ ሄደ አሸነፋትም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ከዚያም ሰሎሞን ወደ ሐማት ሱባ ዘመተ፤ ያዛትም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ሰሎሞን በሐማትና በጾባ ግዛቶች ላይ ዘምቶ በቊጥጥሩ ሥር አደረጋቸው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ሰሎሞንም ወደ ኤማትሱባ ሄደ፤ በረታባትም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ሰሎሞንም ወደ ሐማትሱባ ሄደ፤ አሸነፋትም። 参见章节 |