2 ይህን ማድረጉም በአይሁዳውያን ሠፈር በድንገት ደርሶ በእነርሱ ላይ ድንገተኛ አደጋ ለመጣል ነው። የኢየሩሳሌም ምሽግ ሰዎች የሱ መሪዎች ሆነው ያገለግሉት ነበር።