31 በዳዊት ከተማም፥ ኢየሩሳሌም ለነበሩ ለንጉሡ ባለሥልጣኖችና ወታደሮች የንጉሡን ትእዛዝ አንቀበልም ያሉ በበረሃ ወደሚገኝ ያልታወቀ ስፍራ እንደ ሸሹ ተነገራቸው።