27 ከዚህ በኋላ ማታትያስ በከተማው መካከል ሲያልፍ ድምፁን ከፍ አድርጐ፥ “የሙሴን ሕግ የሚያፈቅሩ ሰዎች ሁሉ፥ ቃል ኪዳኑንም የሚደግፉ ሁሉ ይከተሉኝ” እያለ ጮኸ።