22 ይህን በሰማ ጊዜ ዲሜጥሮስ ተቆጥቶ ወደ ጰጦሎማይዳ ሄደ፤ ዮናታን ምሽጉን ከመክበብ እንዲቆጠብና በጰጦሎማይዳ ከእርሱ ጋር ለመነጋገር በፍጥነት እንዲመጣ ጸፈለት።