1 ቆሮንቶስ 4:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ነው እንጂ በቃል አይደለምና። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ምክንያቱም የእግዚአብሔር መንግሥት የወሬ ጕዳይ ሳይሆን የኀይል ጕዳይ ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 የእግዚአብሔር መንግሥት የንግግር ጉዳይ ሳይሆን የእግዚአብሔር ኀይል ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኀይል እንጂ በቃል አይደለምና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ነው እንጂ በቃል አይደለምና። 参见章节 |