1 ቆሮንቶስ 1:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ማንም በስሜ ተጠመቃችሁ ሊል አይገባውም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ስለዚህ በስሜ መጠመቁን የሚናገር ማንም የለም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ስለዚህ “በእኔ በጳውሎስ ስም ተጠምቃችኋል” ብሎ መናገር የሚችል የለም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 በእርሱ ስም ተጠመቅን የሚል እንዳይኖር። 参见章节 |