Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 8:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 የሚስቱ ስም መዓካ የነበረው በገባዖን የተቀመጠው የገባዖን አባት ይዒኤል፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 የገባዖን አባት ይዒኤል በገባዖን ኖረ። የሚስቱም ስም መዓካ ይባላል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 ይዒኤል የገባዖንን ከተማ ቈርቊሮ በዚያው ኖረ፤ ሚስቱ ማዕካ ተብላ የምትጠራ ስትሆን፥

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 የገ​ባ​ዖን አባት በገ​ባ​ዖን ይኖር ነበር የሚ​ስ​ቱም ስም መዓካ ነበር፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

29 የሚስቱ ስም መዓካ የነበረው የገባዖን አባት ይዒኤል፥

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 8:29
5 交叉引用  

እንዲሁም፥ ረኡማ የተባለችው የናኮር ቊባት ደግሞ ጤባሕን፥ ገሐምን፥ ተሐሽንና፥ ማዕካን ወለደችለት።


እነዚህ በትውልዶቻቸው አለቆች ነበሩ፤ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ነበሩ፤ እነዚህ በኢየሩሳሌም ተቀመጡ።


የበኩር ልጁ ዓብዶን፥ ዱር፥ ቂስ፥ በኣል፥ ናዳብ፥


ገባዖን፥ ራማ፥ ብኤሮት፥


跟着我们:

广告


广告