1 ዜና መዋዕል 7:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 የሸሚዳም ልጆች አሒያን፥ ሴኬም፥ ሊቅሒ፥ አኒዓም ነበሩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 የሸሚዳ ወንዶች ልጆች ደግሞ እነዚህ ነበሩ፤ አሒያን፣ ሴኬም፣ ሊቅሒ፣ አኒዓም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 የሸሚዳዕም ልጆች አሕያን፥ ሼኬም፥ ሊቅሒና አኒዓም ነበሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 የሰሜራም ልጆች አሒያን፥ ሴኬም፥ ሌቅሔ፥ አኔዓም ነበሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 የሸሚዳም ልጆች አሒያን፥ ሴኬም፥ ሊቅሒ፥ አኒዓም ነበሩ። 参见章节 |