Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 6:64 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

64 የእስራኤልም ልጆች ለሌዋውያን ከተሞችን ከመሰማሪያዎቻቸው ጋር ሰጡ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

64 እስራኤላውያንም ከተሞቹን በዚሁ ሁኔታ መድበው ከነመሰማሪያዎቻቸው ለሌዋውያኑ ሰጧቸው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

64 በዚህም ዐይነት የእስራኤል ሕዝብ ሌዋውያን የሚኖሩባቸውን ከተሞች መደቡላቸው፤ ይህም በየከተማው ዙሪያ ያለውን የግጦሽ ቦታ ያጠቃልላል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

64 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ለሌ​ዋ​ው​ያን ከተ​ሞ​ችን ከመ​ሰ​ማ​ሪ​ያ​ዎ​ቻ​ቸው ጋር ሰጡ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

64 የእስራኤልም ልጆች ለሌዋውያን ከተሞችን ከመሰማርያዎቻቸው ጋር ሰጡ።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 6:64
3 交叉引用  

የእስራኤልም ልጆች እንደ ጌታ ትእዛዝ ከርስታቸው እነዚህን ከተሞችና መሰማሪያቸውን ለሌዋውያን ሰጡ።


跟着我们:

广告


广告