Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 6:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ልጁ ኤልያብ፥ ልጁ ይሮሐም፥ ልጁ ሕልቃና ነበሩ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 ልጁ ኤልያብ፣ ልጁ ይሮሐም፣ ልጁ ሕልቃና፣ ልጁ ሳሙኤል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 ናሐት ኤሊያብን ወለደ፤ ኤልያብ ይሮሐምን ወለደ፤ ይሮሐምም ሕልቃናን ወለደ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 ልጁ ኤል​ያብ፤ ልጁ ኢያ​ሬ​ም​ያል፤ ልጁ ሕል​ቃና፤ ልጁ ሳሙ​ኤል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 ልጁ ኤልያብ፥ ልጁ ይሮሐም፥ ልጁ ሕልቃና።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 6:27
6 交叉引用  

የቀዓትም ልጆች፤ እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል ነበሩ።


የሕልቃናም ልጆች፤ ልጁ ሱፊ፥ ልጁ ናሐት፥


የሳሙኤልም ልጆች፤ በኩሩ ኢዮኤል፥ ሁለተኛውም አብያ ነበሩ።


አቢሱም ቡቂን ወለደ፤ ቡቂም ኦዚን ወለደ፤


በተራራማው በኤፍሬም አገር በአርማቴም መሴፋ የሚኖር ሕልቃና የተባለ አንድ ሰው ነበረ፤ እርሱም የይሮሐም ልጅ፥ የኤሊዩ ልጅ፥ የቶሑ ልጅ፥ የናሲብ ልጅ ሲሆን ከኤፍሬም ነገድ ነበረ።


跟着我们:

广告


广告