1 ዜና መዋዕል 3:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ልጁ አሞጽ፥ ልጁ ኢዮስያስ ነበሩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 የምናሴ ልጅ አሞን፣ የአሞን ልጅ ኢዮስያስ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 አሞንና ኢዮስያስ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ልጁ አሞጽ፥ ልጁ ኢዮስያስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 ልጁ አሞን፥ ልጁ ኢዮስያስ። 参见章节 |