Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 2:47 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

47 የያህዳይም ልጆች ሬጌም፥ ኢዮታም፥ ጌሻን፥ ፋሌጥ፥ ሔፋ፥ ሸዓፍ ነበሩ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

47 የያህዳይ ወንዶች ልጆች፤ ሬጌም፣ ኢዮታም፣ ጌሻን፣ ፋሌጥ፣ ዔፋ፣ ሸዓፍ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

47 ያህዳይ የተባለውም ሰው ሬጌም፥ ዮታም፥ ጌሻን፥ ፔሌጥ፥ ዔፋና ሻዓፍ ተብለው የሚጠሩ ስድስት ወንዶች ልጆችን ወለደ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

47 የያ​ዳ​ይም ልጆች፤ ሬጌም፥ ዮታም፥ ጌር​ሶም፥ ፋሌጥ፥ ጌፋና፥ ሰጋፍ ነበሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

47 የያህዳይም ልጆች ሬጌም፥ ኢዮታም፥ ጌሻን፥ ፋሌጥ፥ ዔፋ፥ ሸዓፍ ነበሩ።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 2:47
2 交叉引用  

የካሌብም ቁባት ዔፋ ሐራንን፥ ሞዳን፥ ጋዜዝን ወለደች፤ ሐራንም ጋዜዝን ወለደ።


የካሌብም ቁባት ማዕካ ሼቤርንና ቲርሐናን ወለደች።


跟着我们:

广告


广告