1 ዜና መዋዕል 16:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 እንዲህም አለ፦ “የቀባኋቸውን አትንኩ፤ በነቢያቴ ክፉ አታድርጉ።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 እንዲህ ሲል፤ “የቀባኋቸውን አትንኩ፤ በነቢያቴም ላይ ክፉ አታድርጉ።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 “የተመረጡ አገልጋዮቼን አትንኩ። ነቢያቴንም አትጒዱ” በማለት አስጠነቀቃቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 “የቀባኋቸውን አትንኩ፥ በነቢያቴም ክፉ አታድርጉ” ብሎ፥ 参见章节 |