Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘኍል 33:46 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

46 ከዲቦንጋድም ተጕዘው በዓልሞንዲብላታይም ሰፈሩ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

46 ከዲቦንጋድ ተነሥተው በዓልሞን ዲብላታይም ሰፈሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

46 ከዲቦንጋድም ተጉዘው በዓልሞንዲብላታይም ሰፈሩ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

46 ከዲቦን ጋድ ተነሥተው በመጓዝ በዓልሞንዲብላታይም ሰፈሩ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

46 ከዲ​ቦ​ን​ጋ​ድም ተጕ​ዘው በጌ​ል​ሞ​ን​ዲ​ብ​ላ​ታ​ይም ሰፈሩ።

参见章节 复制




ዘኍል 33:46
8 交叉引用  

ወደ ባይት ወደ ዲቦንም ወደ ኮረብታ መስገጃዎችም ለልቅሶ ወጥተዋል፥ ሞዓብ በናባውና በሜድባ ላይ ታለቅሳለች፥ ራሳቸው ሁሉ ተነጭቶአል፥ ጢማቸውም ሁሉ ተላጭቶአል።


በዲቦን የምትኖሪ ሆይ፥ ሞዓብን የሚያጠፋ ወጥቶብሻልና፥ አምባሽንም ሰብሮአልና ከክብርሽ ውረጂ በጥማትም ተቀመጪ።


በዲቦን፥ በናባው፥ በቤት ዲብላታይም ላይ፥


እጄንም እዘረጋባቸዋለሁ፥ በሚኖሩበትም ስፍራ ሁሉ ምድሪቱን ከዴብላታ ምድረ በዳ ይልቅ ውድማና በረሃ አደርጋታለሁ፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።


ከዚያም ወደ ብኤር ተጓዙ፤ ይኸውም እግዚአብሔር ሙሴን፦ ሕዝቡን ሰብስብ ውኃንም እሰጣቸዋለሁ ብሎ የተናገረለት ጕድጓድ ነው።


የጋድም ልጆች ዲቦንን፥ አጣሮትን፥ አሮዔርን፥


ከጋይም ተጕዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።


ከዓልሞንዲብላታይምም ተጕዘው በናባው ፊት ባሉ በዓብሪም ተራሮች ላይ ሰፈሩ።


跟着我们:

广告


广告