Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘኍል 33:10 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከኤሊምም ተጕዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከኤሊምም ተጉዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከኤ​ሊ​ምም ተጕ​ዘው በኤ​ር​ትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

参见章节 复制




ዘኍል 33:10
4 交叉引用  

ከኤሊምም ተጓዙ፥ የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ከግብፅ አገር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው ወር ከወሩም በአሥራ አምስተኛው ቀን በኤሊምና በሲና መካከል ወዳለችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።


የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ እግዚአብሔር እንዳዘዘ ከሲን ምድረ በዳ ሊጓዙ ተነሡ፥ በራፊዲምም ሰፈሩ፤ ሕዝቡም ይጠጡ ዘንድ ውኃ አልነበረም።


ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።


ከማራም ተጕዘው ወደ ኤሊም መጡ፤ በኤሊምም አሥራ ሁለት የውኃ ምንጮች ሰባ ዘንባቦችም ነበሩ፤ በዚያም ሰፈሩ።


跟着我们:

广告


广告