ዘኍል 3:16 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ሙሴም እንደ እግዚአብሔር ቃል እንዳዘዘው ቈጠራቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ስለዚህ ሙሴ በእግዚአብሔር ቃል በታዘዘው መሠረት እነዚህን ቈጠራቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ሙሴም እንደ ጌታ ቃል፥ እንደ ታዘዘው ቈጠራቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ሙሴም በእግዚአብሔር ቃል እንደታዘዘው ቈጠረ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ሙሴና አሮንም እንደ እግዚአብሔር ቃል፥ እግዚአብሔር እንደ አዘዛቸው ቈጠሩአቸው። 参见章节 |