Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘኍል 26:60 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

60 ለአሮንም ናዳብ፥ አብዩድ፥ አልዓዛር፥ ኢታምር ተወለዱለት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

60 አሮንም የናዳብና የአብዩድ፣ የአልዓዛርና የኢታምር አባት ነበር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

60 ለአሮንም ናዳብ፥ አብዩድ፥ አልዓዛር፥ ኢታምር ተወለዱለት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

60 አሮንም ናዳብ፥ አቢሁ፥ አልዓዛርና ኢታማር የተባሉ አራት ወንዶች ልጆች ነበሩት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

60 ለአ​ሮ​ንም ናዳብ፥ አብ​ዩድ፥ አል​ዓ​ዛ​ርና ኢታ​ምር ተወ​ለ​ዱ​ለት።

参见章节 复制




ዘኍል 26:60
3 交叉引用  

አሮንም የአሚናዳብን የነአሶንን እኅት ኤልሳቤጥን አገባ፤ እርስዋም ዮናዳብንና አብድን አልዓዛርንና ኢታምርን ወለደችለት።


የአሮን ልጆች ስም ይህ ነው፤ በኵሩ ናዳብ፥ አብዩድ፥ አልዓዛር፥ ኢታምር።


የማደሪያውንም ሥራ ይሠሩ ዘንድ፥ የመገናኛውን ድንኳን ዕቃ ሁሉ ይጠብቁ፥ የእስራኤልን ልጆች ለማገልገል የሚያስፈልገውንም ነገር ይጠብቁ።


跟着我们:

广告


广告