9 የሰፋጥያስ ልጆች ሦስት መቶ ሰባ ሁለት።
9 የሰፋጥያስ ዘሮች 372
9 የሽፋጥያ ልጆች ሦስት መቶ ሰባ ሁለት።
9 የሰፋጥያስ ልጆች ሦስት መቶ ሰባ ሁለት።
የሰፋጥያስ ልጆች፥ ሦስት መቶ ሰባ ሁለት።
ከሰፋጥያስ ልጆች የሚካኤል ልጅ ዝባድያ፥ ከእርሱም ጋር ሰማንያ ወንዶች።
የኤራ ልጆች፥ ስድስት መቶ አምሳ ሁለት።
የእስራኤልም ሕዝብ ሰዎች ቁጥር ይህ ነው፥ የፋሮስ ልጆች፥ ሁለት ሺህ መቶ ሰባ ሁለት።