4-5 አዶ፥ ጌንቶን፥ አብያ፥ ሚያሚን፥
4 አዶ፣ ጌንቶን፣ አብያ፣
4 ዒዶ፥ ጊንቶይ፥ አቢያ፥
4 አዶ፥ ጌንቶን፥ አብያ፤
ሰባተኛው ለአቆስ፥ ስምንተኛው ለአብያ፥
ሜሪሞት፥ አብድዩ፥ ዳንኤል፥ ጌንቶን፥ ባሮክ
መሉክ፥ ሐጡስ፥ ሴኬንያ፥ ሬሁም፥ ሜሪሞት፥
በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት በስምንተኛው ወር የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።