3 መሉክ፥ ሐጡስ፥ ሴኬንያ፥ ሬሁም፥ ሜሪሞት፥
3 ሴኬንያ፣ ሬሁም፣ ሜሪሞት፣
3 ሽካንያ፥ ርሁም፥ ምሬሞት፥
3 ሴኬንያ፥ ሬሁም፥ ሜራሞት፤
የሐናንያም ልጆች ፈላጥያና የሻያ ነበሩ። የረፋያ ልጆች፥ የአርናን ልጆች፥ የአብድዩ ልጆች፥ የሴኬንያ ልጆች።
ሠራያ፥ ኤርምያስ፥ ዕዝራ፥ አማርያ፥
አዶ፥ ጌንቶን፥ አብያ፥ ሚያሚን፥
ከእርሱም በኋላ ሌዋውያንና የባኒ ልጅ ሬሁም አደሱ። በአጠገባቸውም የቅዒላ ግዛት እኩሌታ አለቃ ሐሸብያ ስለ ግዛቱ አደሰ።
ከዘሩባቤል፥ ከኢያሱ፥ ከነህምያ፥ ከአዛርያስ፥ ከረዓምያ፥ ከነሐማኒ፥ ከመርዶክዮስ፥ ከበላሳን፥ ከሚስጴሬት፥ ከበጉዋይ፥ ከነሑም፥ ከበዓና ጋር መጡ።