ማቴዎስ 9:31 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ኢየሱስም፦ ማንም እንዳያውቅ ተጠንቀቁ ብሎ በብርቱ አዘዛቸው። እነርሱ ግን ወጥተው በዚያ አገር ሁሉ ስለ እርሱ አወሩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም31 እነርሱ ግን ወጥተው በአካባቢው ሁሉ ስለ ኢየሱስ አወሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 እነርሱ ግን ሄደው በዚያ አገር ሁሉ ስለ እርሱ አወሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 እነርሱ ግን ሄደው በዚያ አገር ሁሉ ስለ ኢየሱስ ዝና አወሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 እነርሱ ግን ወጥተው በዚያ አገር ሁሉ ስለ እርሱ አወሩ። 参见章节 |