ማቴዎስ 9:1 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ባሕሩን በጀልባ ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ወደ ጀልባ ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ከዚህ በኋላ ኢየሱስ በጀልባ በመሳፈር ባሕሩን ተሻግሮ ወደ ራሱ ከተማ መጣ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ። 参见章节 |