ማቴዎስ 5:4 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፤ መጽናናትን ያገኛሉና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፤ መፅናናትን ያገኛሉና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እግዚአብሔር መጽናናትን ስለሚሰጣቸው የሚያዝኑ የተባረኩ ናቸው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፤መፅናናትን ያገኛሉና። 参见章节 |