ማቴዎስ 26:30 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 መዝሙር ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ወጡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 መዝሙር ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረዘይት ወጡ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ከዚህ በኋላ መዝሙር ዘምረው ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ወጡ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ። 参见章节 |