ማቴዎስ 23:2 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ጻፎችና ፈሪሳውያን በሙሴ ወንበር ተቀምጠዋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 “የኦሪት ሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን በሙሴ ወንበር ላይ ተቀምጠዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 “ጻፎችና ፈሪሳውያን በሙሴ ወንበር ላይ ተቀምጠዋል፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 “የሕግ መምህራንና ፈሪሳውያን ለማስተማር በሙሴ ወንበር ተቀምጠዋል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 “ጻፎችና ፈሪሳውያን በሙሴ ወንበር ተቀምጠዋል። 参见章节 |