Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 22:20 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 እርሱም፦ ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 እርሱም፣ “በዚህ ገንዘብ ላይ የሚታየው መልክ የማን ነው? ጽሕፈቱስ የማን ነው?” አላቸው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 እርሱም “ይህ መልክና ጽሑፉ የማን ነው?” አላቸው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 እርሱም፥ “በዚህ ገንዘብ ላይ የተቀረጸው መልክና የተጻፈው ስም የማን ነው?” ሲል ጠየቃቸው፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 እርሱም “ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት?” አላቸው።

参见章节 复制




ማቴዎስ 22:20
4 交叉引用  

የግብሩን ብር አሳዩኝ አለ። እነርሱም ዲናር አመጡለት።


የቄሣር ነው አሉት። በዚያን ጊዜ፦ እንኪያስ የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ አላቸው።


እነርሱም አመጡለት። ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው፤ እነርሱም፦ የቄሣር ናት አሉት።


መልኩ ጽሕፈቱስ የማን ነው? አላቸው። መልሰውም፦ የቄሣር ነው አሉት።


跟着我们:

广告


广告