ማቴዎስ 21:22 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ አላቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 አምናችሁ በጸሎት የምትጠይቁትን ነገር ሁሉ ትቀበላላችሁ።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 አምናችሁ በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ታገኛላችሁ።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ፤” አላቸው። 参见章节 |