Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማቴዎስ 21:18 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ኢየሱስ በማግስቱም ማለዳ ወደ ከተማዪቱ በመመለስ ላይ ሳለ ተራበ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ራበው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ኢየሱስ ጠዋት በማለዳ፥ ወደ ከተማ ተመልሶ ሲሄድ ራበው፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ።

参见章节 复制




ማቴዎስ 21:18
6 交叉引用  

በዚያን ጊዜ ኢየሱስ በሰንበት ቀን በእርሻ መካከል አለፈ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተራቡና እሸት ይቀጥፉ ይበሉም ጀመር።


አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።


አርባ ቀን ከዲያብሎስ ተፈተነ። በነዚያም ቀኖች ምንም አልበላም፥ ከተጨረሱም በኋላ ተራበ።


ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።


跟着我们:

广告


广告