ማቴዎስ 10:36 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ለሰውም ቤተ ሰዎቹ ጠላቶች ይሆኑበታል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 የሰው ጠላቶቹ፣ የገዛ ቤተ ሰዎቹ ይሆናሉ።’ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ለሰው ጠላቶቹ ቤተሰቦቹ ይሆኑበታል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ስለዚህ የሰው ጠላቶቹ፥ የገዛ ቤተሰቦቹ ይሆናሉ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ለሰውም ቤተ ሰዎቹ ጠላቶች ይሆኑበታል። 参见章节 |