ማርቆስ 3:21 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ዘመዶቹም ሰምተው፦ አበደ ብለዋልና ሊይዙት ወጡ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ሁኔታውን የሰሙ ዘመዶቹም፣ “አእምሮውን ስቷል” በማለት ይዘውት ለመሄድ ወዳለበት መጡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ዘመዶቹም “አእምሮውን ስቷል” ሲባል ሰምተው ሊይዙት መጡ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 “ኢየሱስ አብዶአል” ሲባል በመስማታቸው ዘመዶቹ ሊይዙት ወደ እርሱ መጡ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ዘመዶቹም ሰምተው “አበደ” ብለዋልና ሊይዙት ወጡ። 参见章节 |