ማርቆስ 14:17 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 በመሸም ጊዜ ከአሥራ ሁለቱ ጋር መጣ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 በመሸም ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋራ መጣ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 በመሸም ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 በመሸ ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 በመሸም ጊዜ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ። 参见章节 |