ማርቆስ 13:36 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ስለዚህ ትጉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ድንገት ሲመጣ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ድንገት ሲመጣ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 በድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ትጉ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ስለዚህ ትጉ። 参见章节 |