Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማርቆስ 1:43 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

43 በብርቱም ተናግሮ ወዲያው አወጣው፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

43 ኢየሱስም ሰውየውን አጥብቆ በማስጠንቀቅ እንዲህ ሲል አሰናበተው፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

43 ኢየሱስም ሰውየውን አጥብቆ በማስጠንቀቅ እንዲህ ሲል አሰናበተው፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

43 ኢየሱስ ሰውዬውን በጥብቅ አስጠንቅቆ አሰናበተው፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

43 በብርቱም ተናግሮ ወዲያው አሰናበተው፤

参见章节 复制




ማርቆስ 1:43
7 交叉引用  

ዓይኖቻቸውም ተከፈቱ።


በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።


ለማንም አንዳች እንዳትናገር ተጠንቀቅ፥ ነገር ግን ሄደህ ራስህን ለካህን አሳይ ለእነርሱም ምስክር እንዲሆን ስለ መንጻትህ ሙሴ ያዘዘውን አቅርብ አለው።


እንዳይገልጡትም በጣም አዘዛቸው።


ይህንም ማንም እንዳያውቅ አጥብቆ አዞአቸው፦ የምትበላውን ስጡአት አላቸው።


ለማንም አትንገሩ ብሎ አዘዛቸው እነርሱ ግን ባዘዛቸውም መጠን ይልቅ እጅግ አወሩት።


ወላጆችዋም ተገረሙ፤ እርሱ ግን የሆነውን ለማንም እንዳይነግሩ አዘዛቸው።


跟着我们:

广告


广告