ሉቃስ 9:46 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)46 ከእነርሱም ማን እንዲበልጥ ክርክር ተነሣባቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም46 ከእነርሱ ማን እንደሚበልጥ በደቀ መዛሙርቱ መካከል ክርክር ተነሣ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)46 ከእነርሱም መካከል ማን እንደሚበልጥ በእነርሱ ዘንድ ክርክር ተነሣ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም46 ደቀ መዛሙርቱ “ከእኛ ከሁላችን የሚበልጥ ማን ነው?” በማለት ክርክር አንሥተው ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)46 እርስ በርሳቸውም ከእነርሱ ማን እንደሚበልጥ ዐሰቡ። 参见章节 |