Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 24:8 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8-9 ቃሎቹንም አሰቡ፥ ከመቃብሩም ተመልሰው ይህን ሁሉ ለአሥራ አንዱና ለሌሎች ሁሉ ነገሩአቸው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ሴቶቹም በዚህ ጊዜ ቃሉን አስታወሱ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 እነርሱም ቃሎቹንም አስታወሱ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ሴቶቹም የኢየሱስን ቃል አስታወሱ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ቃሉ​ንም ዐሰቡ።

参见章节 复制




ሉቃስ 24:8
4 交叉引用  

ደቀ መዛሙርቱም ይህን ነገር በመጀመሪያ አላስተዋሉም፤ ነገር ግን ኢየሱስ ከከበረ በኋላ በዚያን ጊዜ ይህ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይህንም እንዳደረጉለት ትዝ አላቸው።


አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።


跟着我们:

广告


广告