ሉቃስ 24:11 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ይህም ቃል ቅዠት መስሎ ታያቸውና አላመኑአቸውም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እነርሱ ግን ሴቶቹ የተናገሩት ቃል መቀባዠር ስለ መሰላቸው አላመኗቸውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ነገር ግን ይህ ቃል ቅዠት መስሎ ታያቸውና አላመኑአቸውም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እነርሱ ግን ይህ ነገር ቅዠት ስለ መሰላቸው አላመኑአቸውም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ይህም ነገር በፊታቸው እንደ ተረት መሰላቸውና አላመኑአቸውም። 参见章节 |