ሉቃስ 22:7 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ፋሲካንም ሊያርዱበት የሚገባው የቂጣ በዓል ደረሰ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ከዚህ በኋላ የፋሲካ በግ የሚታረድበት የቂጣ በዓል ደረሰ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 የፋሲካም በግ የሚታረድበት የቂጣ በዓል ደረሰ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ከዚህ በኋላ የፋሲካ በግ የሚታረድበት የቂጣ በዓል ደረሰ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የፋሲካን በግ የሚያርዱባት የቂጣ በዓልም ደረሰች። 参见章节 |