Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 22:62 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

62 ጴጥሮስም ወደ ውጭ ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

62 ጴጥሮስም ወደ ውጭ ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

62 ጴጥሮስም ወደ ውጭ ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

62 ወደ ውጪ ወጥቶም ምርር ብሎ አለቀሰ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

62 ጴጥ​ሮ​ስም ወደ ውጭ ወጥቶ መራራ ልቅ​ሶን አለ​ቀሰ።

参见章节 复制




ሉቃስ 22:62
14 交叉引用  

ኤፍሬም፦ ቀጣኸኝ እኔም እንዳልተገራ ወይፈን ተቀጣሁ፥ አንተ እግዚአብሔር አምላኬ ነህና መልሰኝ እኔም እመለሳለሁ።


ከእነርሱም የሚሸሹ ይድናሉ በተራራም ላይ ይሆናሉ፥ እኔም በኃጢአታቸው ሁሉን እገድላለሁ።


በዳዊትም ቤት ላይ፥ በኢየሩሳሌምም በሚኖሩት ላይ፥ የሞገስንና የልመናን መንፈስ አፈስሳለሁ፥ ወደ እርሱም ወደ ወጉት ይመለከታሉ፥ ሰውም ለአንድያ ልጁ እንደሚያለቅስ ያለቅሱለታል፥ ሰውም ለበኵር ልጁ እንደሚያዝን በመራራ ኅዘን ያዝኑለታል።


ጴጥሮስም፦ ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው፤ ወደ ውጭም ወጥቶ መራራ ልቅሶ አለቀሰ።


የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።


ጴጥሮስንም ኢየሱስ፦ ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ ያለው ቃል ትዝ አለው፤ ነገሩንም አስቦ አለቀሰ።


ጌታም ዘወር ብሎ ጴጥሮስን ተመለከተው፤ ጴጥሮስም፦ ዛሬ ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ እንዳለው የጌታ ቃል ትዝ አለው።


ኢየሱስንም የያዙት ሰዎች ይዘብቱበትና ይደበድቡት ነበር፤


ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ።


跟着我们:

广告


广告