ሉቃስ 20:4 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበረችን ወይስ ከሰው? አላቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበር ወይስ ከሰው?” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበረች ወይስ ከሰዎች?” አላቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 የዮሐንስ ጥምቀት ከእግዚአብሔር ነበረን ወይስ ከሰው?” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ናት? ከሰማይ ናትን? ወይስ ከሰው?” አላቸው። 参见章节 |