ሉቃስ 2:6 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 በዚያም እንዳሉ የምትወልድበት ጊዜ ደረሰ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 በቤተልሔም ከተማ ሳሉ ማርያም የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በዚያ ሳሉም የምትወልድበት ቀን ደረሰ። 参见章节 |