Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 2:30 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30-31 ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን ማዳንህን አይተዋልና፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ዐይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ዐይኖቼ ማዳንህን አይተዋልና፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ማዳንህን በዐይኔ አይቻለሁ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ዐይ​ኖች ትድ​ግ​ና​ህን አይ​ተ​ዋ​ልና።

参见章节 复制




ሉቃስ 2:30
11 交叉引用  

እግዚእብሔር ሆይ መድኃኒትህን እጠብቃለሁ።


እርሱም፦ የያዕቆብን ነገዶች እንድታስነሣ ከእስራኤልም የዳኑትን እንድትመልስ ባሪያዬ ትሆን ዘንድ እጅግ ቀላል ነገር ነውና እስከ ምድር ዳር ድረስ መድኃኒት ትሆን ዘንድ ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌ ሰጥቼሃለሁ ይላል።


እግዚአብሔር የተቀደሰውን ክንዱን በአሕዛብ ሁሉ ፊት ገልጦአል፥ በምድር ዳርቻ የሚኖሩትም ሁሉ የአምላካችንን መድኃኒት ያያሉ።


ሲል መልካም ተናገረ። እንግዲህ ይህ የእግዚአብሔር ደኅንነት ለአሕዛብ እንደ ተላከ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፤ እነርሱ ደግሞ ይሰሙታል።


跟着我们:

广告


广告