ሉቃስ 19:10 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ምክንያቱም የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና፤” አለው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአልና።” 参见章节 |