Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሉቃስ 17:5 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ሐዋርያትም ጌታን፦ እምነት ጨምርልን አሉት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ሐዋርያትም ጌታን፣ “እምነታችንን ጨምርልን” አሉት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ሐዋርያትም ጌታን “እምነት ጨምርልን” አሉት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ሐዋርያቱም ጌታ ኢየሱስን “እባክህ እምነት ጨምርልን” አሉት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ሐዋ​ር​ያ​ትም ጌታን፥ “እም​ነ​ትን ጨም​ር​ልን” አሉት።

参见章节 复制




ሉቃስ 17:5
9 交叉引用  

ሐዋርያትም ወደ ኢየሱስ ተሰብስበው ያደረጉትንና ያስተማሩትን ሁሉ ነገሩት።


ወዲያውም የብላቴናው አባት ጮኾ፦ አምናለሁ፤ አለማመኔን እርዳው አለ።


ጌታም ባያት ጊዜ አዘነላትና፦ አታልቅሽ አላት።


ዮሐንስም ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ወደ እርሱ ጠርቶ፦ የሚመጣው አንተ ነህን ወይስ ሌላውን እንጠብቅ? ብሎ ወደ ኢየሱስ ላከ።


ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።


ወንድሞች ሆይ፥ እምነታችሁ እጅግ ስለሚያድግ የሁላችሁም የእያንዳንዳችሁ ፍቅር እርስ በርሳችሁ ስለሚበዛ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን እንደሚገባ ልናመሰግን ግድ አለብን፤


跟着我们:

广告


广告