ሉቃስ 12:35 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም35 “በዐጭር ታጥቃችሁ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 “ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “ባጭር ታጥቃችሁ ሁልጊዜ ለሥራ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 “ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን። 参见章节 |