ሉቃስ 1:71 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)71 ማዳኑም ከወደረኞቻችንና ከሚጠሉን ሁሉ እጅ ነው፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም71 ማዳኑም ከጠላቶቻችንና፣ ከተፃራሪዎቻችን ሁሉ እጅ ነው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)71 ማዳኑም ከጠላቶቻችንና ከሚጠሉን ሁሉ እጅ ነው፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም71 ከጠላቶቻችንና ከባላጋራዎቻችን እጅ አድኖናል፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)71 ከጠላቶቻችን እጅ፥ ከሚጠሉንም ሁሉ እጅ ያድነን ዘንድ። 参见章节 |