ሉቃስ 1:62 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)62 አባቱንም ማን ሊባል እንዲወድ ጠቀሱት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም62 አባቱንም ምን ስም ሊያወጣለት እንደሚፈልግ በምልክት ጠየቁት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)62 ማን ተብሎ ቢጠራ እንደሚወድ አባቱንም በምልክት ጠየቁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም62 ከዚህም በኋላ አባቱን፦ “ልጅህ ማን ተብሎ እንዲጠራ ትፈልጋለህ?” ብለው በምልክት ጠየቁት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)62 አባቱንም ጠቅሰው፥ “ማን ሊሉት ትወዳለህ?” አሉት። 参见章节 |