Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘሌዋውያን 2:6 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

6 ቈርሰህም ዘይት ታፈስስበታለህ፤ የእህል ቍርባን ነው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ቈራርሰህ ዘይት አፍስስበት፤ ይህ የእህል ቍርባን ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ቈራርሰህም ዘይት ታፈስበታለህ፤ የእህል ቁርባን ነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ኅብስቱንም ቈራርሰህ በእርሱ ላይ የወይራ ዘይት ታፈስበትና የእህል መባ አድርገህ ታቀርበዋለህ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ቈር​ሰ​ህም ዘይት ታፈ​ስ​ስ​በ​ታ​ለህ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት ነው።

参见章节 复制




ዘሌዋውያን 2:6
6 交叉引用  

የሚቃጠለውንም መሥዋዕት ይገፍፈዋል፥ በየብልቱም ይቈርጠዋል።


ቍርባንህም በምጣድ የተጋገረ የእህል ቍርባን ቢሆን፥ በዘይት የተለወሰ የመልካም ዱቄት ቂጣ ይሁን።


ቍርባንህም በመቀቀያ የበሰለ የእህል ቍርባን ቢሆን፥ ዘይት የገባበት ከመልካም ዱቄት የተደረገ ይሁን።


跟着我们:

广告


广告