ዘሌዋውያን 12:3 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 በስምንተኛውም ቀን ልጁ ከሥጋው ሸለፈት ይገረዝ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ሕፃኑም በስምንተኛው ቀን ሸለፈቱን ይገረዝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በስምንተኛውም ቀን ልጁ ከሥጋው ሸለፈት ይገረዝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በስምንተኛው ቀን ሕፃኑ መገረዝ አለበት፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እንደ ግዳጅዋ ወራት ትረክሳለች። በስምንተኛውም ቀን ልጁ ከሥጋው ሸለፈት ይገረዝ። 参见章节 |