ሰቈቃወ 5:2 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ርስታችን ለእንግዶች፥ ቤቶቻችን ለሌሎች ሆኑ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ርስታችን ለመጻተኞች፣ ቤቶቻችን ለባዕዳን ዐልፈው ተሰጡ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ርስታችን ለእንግዶች፥ ቤቶቻችን ለሌሎች ሆኑ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ርስታችን ለባዕዳን ተሰጠ፤ ቤታችን ሁሉ የባዕዳን መኖሪያ ሆኖአል፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ርስታችን ለሌላ፥ ቤቶቻችንም ለእንግዶች ሆኑ። 参见章节 |